ብጹዕ
ወቅዱስ አቡነ
ጳውሎስ
ፓትርያርክ ርእሰ
ሊቃነ ጳጳሳት
ዘኢትዮጵያ ፤
ሊቀ ጳጳስ
ዘአክሱም፤
ወዕጨጌ ዘመንበረ
ተክለ ሃይማኖት፤
የዓለም አብያተ
ክርስቲያናት
ምክር ቤት
ፕሬዚዳንት፤
የዓለም
ሃይማኖቶች
ለሰላም የክብር
ፕሬዚዳንት
ርዕሰ
አንቀጽ
ወጣቱ
ወዴት
ነው
መሄድ
ያለበት)
የቤተ ክርስቲያን ታሪክ በሃይማኖት ፍቅር በነደዱ፣ ለተጋድሎ ራሳቸውን በሰጡ ፣ የአባቶቻቸውን ታሪክ ለመድገም በቆረጡ ታሪክ ሠሪ ወጣቶች የተሞላ ነው፡፡ እነ አቤልን፣ እነ ይስሐቅን፣ እነ ያዕቆብን፣ ነቢዩ ዳንኤልን እና ሠለስቱ ደቂቅን፣ ባሮክን እና አቤሜሌክን በብሉይ ኪዳን እናገኛቸዋለን፡፡Ý
ተጨማሪ
|
|
የጥያቄዎ
መልስ
ሊቀ
ጳጳሱን ይጠይቁ
|
ሀገረ
ስብከቱን
ለመደገፍ የተጠራ
ዝግጅት ተካሄደ
|

|
ዋሽንግተን
ዲሲ (ነሐሴ 17/2000
ዓ.ም)፡-
የኢትዮጵያ
ኦርቶዶክስ
ተዋሕዶ ቤተ
ክርስቲያን
የዲሲና
አካባቢውን
ሀ/ስብከት አቅም
ለማጎልበት
የተጠራ ዝግጅት
በውጤት
ተጠናቀቀ፡፡ቅዳሜ
ነሐሴ 17/ 2000 ዓ.ም
በዋሽንግተን
ዲሲ በተዘጋጀው
በዚህ ዝግጅት
የሀገረ
ስብከቱ |
|
ሊቀ
ጳጳስ ብፁዕ
አቡነ
አብርሃምና
የሰሜን ምዕራብ
ሸዋ ሀ/ስብከት
ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ
አቡነ ቀውስጦስ
ተገኝተው
ትምህርት፣
ምክርና ቡራኬ
ሰጥተዋል፡፡
ብፁዕ
አቡነ አብርሃም
በትምህርታቸው
‹‹ስለ መልካም
ነገር ለምን
ትጠይቀኛለህ››
(ማቴ 19፡17)
የሚለውን
አምላካዊ ቃል
በመጥቀስ ሰፊ
ትምህርት የሰጡ
ሲሆን
የእመቤታችንን
በዓል ለማክበር
ከሄዱበት
ሐዋርያዊ
አገልግሎት
ሲመለሱ ዕረፍት
ላግኝ ሳይሉ ወደ
ጉባዔው የመጡት
ብፁዕ አቡነ
ቀውስጦስም
በበኩላቸው
የተጀመረው
ታላቅ ሥራ
እንዲቀጥልና
ከግብ
እንዲደርስ
ሁሉም እንዲራዳ
በሰጡት አባታዊ
ምክር
አሳስበዋል፡፡
በጉባዔው ላይ
የተገኙ
ምእመናን የእጅ
እና የአንገት
ወርቃቸውን
ሳይቀር
በመለገስ ሀገረ
ስብከቱ ሥራውን
እንዲጀምርና
ታላቋ
የኢትዮጵያ ቤተ
ክርስቲያን
በውጪው ዓለም
የምትፈጽመው
ሐዋርያዊ
አገልግሎት
እንዲሳካ
ያላቸውን
መልካም ምኞት
ገልጸዋል፡፡
በዝግጅቱ ላይ
አስተያየታቸውን
እንዲሰጡ
የተጠየቁ
ምእመናን ሀገረ
ስብከቱ እንዲህ
ያለውን
ተመሳሳይ
ዝግጅት
ማካሄዱን
እንዲቀጥልበት
አሳስበዋል፡፡
|
|
ከሻኩራው
ሰንማር
|
ካህኑ
መሥዋዕተ ዕጣኑን
በሚያቀርብበት
በጽንሐሑ ሦስት
ገመዶች ላይ ተንጠልጥለው
የሿሿቴ ድምፅ
የሚያሰሙት ክብ
ቅርጾች ሻኩራ
ይባላሉ፡፡ ሦስቱ
የብረት ገመዶች
የሥላሴ ምሳሌ
ሲሆኑ ገመዶቹ
ከላይ አንድ መሆናቸው
የአንድነታቸው
ምሳሌ ነው፡፡
እነዚህ ሻኩራዎች
አጠቃላይ ቆጥራቸው 24
ነው፡፡ ይህም
ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ
እያሉ ያለማቋረጥ
የሚያመሰግኑት
የካህናተ ሰማይ
የሱራፌል ምሳሌዎች
ናቸው፡፡እነዚህ ሻኩራዎች በብረት ገመዱ ላይ ሆነው ካልሆነ በስተቀር በየራሳቸው አገልግሎት አይኖራቸውም፡፡ ምሳሌነታቸውም አይገለጥም፡፡ |
 |
|
ተጨማሪ
|
አሐቲ
‘’ወነአምን
በአሐቲ
ቅድስት ቤተ
ክርስቲያን
እንተ ላዕለ
ኩሉ ጉባኤ
እንተ
ሐዋርያት፣
የሐዋርያት
ጉባኤ
በምትሆን፣ከሁሉም
በላይ በሆነች
በንዲት
ቅድስት ቤተ
ክርስቲያን
እናምናለን ”
| በማለት
በቁስጥንጥንያ
የሰበሰቡ 150
አባቶች
እንደ
መሠከሩት
ስለ ቤተ
ክርስቲያን
ስንናገር
አራቱ
ነገሮች
ማለትም
አንዲት፣
ቅድስት፣ከሁሉም
በላይ
የሆነች፣
ሐዋርያዊት
የሚሉትን
መመስከር
አለብን። |
 |
| ተጨማሪ
|
የኒዉዮርክ
ቅድስት ሥላሴ
ቤተ
ክርስቲያን
መንበረ
ጵጵስና
አመሠራረት
ታሪክ
ታሪክ
ታማኝነትን
እዉነትን
ሊያጨስብጥና
ሊያስዳስስ
የሚችለዉ
ቅዱሳት
መጻሕፍት
እንደሚነግሩን
የጥንቱን
ዘመን
በማሰብ፣
ዓለም
ከተፈጠረ
ዘመን
ከተቆጠረ
ጀምሮ ከአበዉ
ወደ ልጅ ልጅ
የተሸጋገሩትን
ዘመናት ወደ
ኋላ መለስ ብሎ
በዐይነ ሕሊና
በማየትና
በመቃኘት
ከአባት ጠይቆ
በመረዳት
ከሽማግሌዎች
ጠይቆ
እዉነተኛ
ታሪክን
በመያዝ ነው
ተጨማሪ
|
|
|